Saturday, 23 August 2014

9 ኒቃቤ



ትምህርት ቁጥር 9

#ኒቃቤ

ኒቃቤ

አዎ እንቁ ነኝ ሽልምልም በኒቃቤ ኩሩ
ጠላት ቢንገበገብ ቢቆጩብኝ ቢያሩ
ድንጋይን ፈንቅለው ጉድጓድ ቢቆፍሩ
ይመክትልኛል አልዩ ከቢሩ
ሰሚ ነኝ ታዛዥ ነኝ ጌታዬን አፍቃሪ
ነብዬን ተከታይ በሱናቸው ሰሪ
ይህ ነው መሰረቴ የመኖሬ አላማ
አላህን ብቻ ማምለክ በዱንያው አውድማ
ነገ እንዳጭድበት የአኼራን ምንዳ
ፍጻሜዩ እንዳይበላሽ እንዳይሆን ነዳማ
ኒቃብ መማሬን አያቅብ መስራቴን አይገታ
ሀራም ከሌለበት ድብልቅ ጋጋታ
አዎ አበርካች ነኝ መልካም አስተዋጾ
ትውልዶችን መልማይ በኢስላም አንጾ
ይህን የቸረኝ አምላክ ምስጋና ተገባው
እኔስ ተደነኩኝ ለታላቅ ልእልናው!
--------------
በእውነቱ በርግጠኝነት ያለጥርጥር አርአያዋ ሞናሊዛና ዲያና ያልሆኑ ይልቁኑም ኸድጃና አዒሻን ያደረገች አንዲት አማኝ ኒቃብ ለባሽ ብቻ ሳትሆን ኒቃብ በመልበሷ በእጅጉ የረካችና ደስተኛ ነች፡፡ ምክንቱም:- ሞዴል ያደረገቻቸው እጹብ ድንቅ የአለማችን ሴቶች (ሰሀብያት) ይህ ነበር መገለጫና መለያቸው ፡፡በነበራቸው የሕይወት ጉዞ ላይ በኒቃብ ሊደራደሩ ቀርቶ ታላቁ የአምልኮት ስርአት የሆነውን ኡምራና ሃጅ ላይ እንኳ ሳይቀር የነበራቸውን የማይነጥፍና ጽኑ አቌም እናታችን አዒሻ (ረድየላሁ አንሀ) እንዲህ ስትል ገልጻዋለች {ከአላህ ከመልክተናው (
) ጋር ኢህራም (የሃጅና ኡምራ) የአምልኮ ስርአት ላይ ሆነን ሳለ ተጔዦች ባጠገባችን ያልፉ ነበር እኛም ከራሳችን ላይ ያለውን ጉፍታ ወደ ፊታችን እንለቀዋለን::ሲያልፉ ደግሞ እንገልጠዋለን}´
እንግዲህ አንቺ ውዲቷ እህቴ እነርሱ በዚያ ታላቅ የአምልኮ ስርአት ላይ ይህ ከነበረ አቌማቸው እኔና አንቺስ??? መልሱን ለአማኟ እህቴ ትቻለሁ:: በሚገባና በትክክል እንደምትመልሺው በጌታዬ ላይ ባለሙሉ ተስፈኛ ነኝ::


ትምህርት ቁጥር 15

#ኒቃቤ

ኒቃቤ

አዎ እንቁ ነኝ ሽልምልም በኒቃቤ ኩሩ
ጠላት ቢንገበገብ ቢቆጩብኝ ቢያሩ
ድንጋይን ፈንቅለው ጉድጓድ ቢቆፍሩ
ይመክትልኛል አልዩ ከቢሩ
ሰሚ ነኝ ታዛዥ ነኝ ጌታዬን አፍቃሪ
ነብዬን ተከታይ በሱናቸው ሰሪ
ይህ ነው መሰረቴ የመኖሬ አላማ
አላህን ብቻ ማምለክ በዱንያው አውድማ
ነገ እንዳጭድበት የአኼራን ምንዳ
ፍጻሜዩ እንዳይበላሽ እንዳይሆን ነዳማ
ኒቃብ መማሬን አያቅብ መስራቴን አይገታ
ሀራም ከሌለበት ድብልቅ ጋጋታ
አዎ አበርካች ነኝ መልካም አስተዋጾ
ትውልዶችን መልማይ በኢስላም አንጾ
ይህን የቸረኝ አምላክ ምስጋና ተገባው
እኔስ ተደነኩኝ ለታላቅ ልእልናው!
--------------
በእውነቱ በርግጠኝነት ያለጥርጥር አርአያዋ ሞናሊዛና ዲያና ያልሆኑ ይልቁኑም ኸድጃና አዒሻን ያደረገች አንዲት አማኝ ኒቃብ ለባሽ ብቻ ሳትሆን ኒቃብ በመልበሷ በእጅጉ የረካችና ደስተኛ ነች፡፡ ምክንቱም:- ሞዴል ያደረገቻቸው እጹብ ድንቅ የአለማችን ሴቶች (ሰሀብያት) ይህ ነበር መገለጫና መለያቸው ፡፡በነበራቸው የሕይወት ጉዞ ላይ በኒቃብ ሊደራደሩ ቀርቶ ታላቁ የአምልኮት ስርአት የሆነውን ኡምራና ሃጅ ላይ እንኳ ሳይቀር የነበራቸውን የማይነጥፍና ጽኑ አቌም እናታችን አዒሻ (ረድየላሁ አንሀ) እንዲህ ስትል ገልጻዋለች {ከአላህ ከመልክተናው (
) ጋር ኢህራም (የሃጅና ኡምራ) የአምልኮ ስርአት ላይ ሆነን ሳለ ተጔዦች ባጠገባችን ያልፉ ነበር እኛም ከራሳችን ላይ ያለውን ጉፍታ ወደ ፊታችን እንለቀዋለን::ሲያልፉ ደግሞ እንገልጠዋለን}´
እንግዲህ አንቺ ውዲቷ እህቴ እነርሱ በዚያ ታላቅ የአምልኮ ስርአት ላይ ይህ ከነበረ አቌማቸው እኔና አንቺስ??? መልሱን ለአማኟ እህቴ ትቻለሁ:: በሚገባና በትክክል እንደምትመልሺው በጌታዬ ላይ ባለሙሉ ተስፈኛ ነኝ::

No comments:

Post a Comment